የዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር አዲስ አበባ ገቡ።

22

ባሕር ዳር : ጥር 23/2017 ዓ.ም(አሚኮ) የብሪክስ አባል ሀገር እህት ፓርቲ የሩሲያው ዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር ዲ .ኤ ሜዴቭዴቭ በብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ምክትል ሊቀመንበሩ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ.ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ ጉባዔ ከዛሬ ጥር 23 እስከ 25 2017 ዓ.ም ድረስ “ከቃል እስከ ባሕል”በሚል መሪ መልዕክት ይካሄዳል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleአፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋየ ለአገው ፈረሰኞች በአል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት !
Next article“ፈረሱም ያው፣ ሜዳውም ያው”