“ወይዘሪት አገው” የቁንጅና ውድድር መካሄዱን ቀጥሏል።

107

እንጅባራ: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአጠቃላይ 11 ቆነጃጅት ለውድድር የቀረ ሲኾን የመጀመሪያ ዙር ውድድሩን ያለፉ አምስት ተወዳዳሪዎች የሚለዩ ይሆናል።

በመቀጠልም በሚሰጠው ውድድር ከአምስቱ ሦስቱ ይመረጣሉ።

በመጨረሻም በዳኞች ማጣራት ተደርጎ ከብርቱ ፉክክር በኃላ “ወይዘሪት አገው” ትለያለች።

አሚኮ ዲጅታል ሚዲያ ይህንን ውድድር ለተከታዮቹ ያደርሳል። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ የተለያዩ አማራጮችን እየተወዳጃችሁ ጠብቁን።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሚስ አገው” ዛሬ ከቆይታ በኃላ ትታወቃለች።
Next articleአሚኮ መልካም ሥነምግባር የተላበሱ ጋዜጠኞች እና የሚዲያ መሪዎች ያሉት ተቋም መኾኑን የፌዴራል ተቋማት የሥራ ኀላፊዎች ገለጹ።