“በአዲስ አበባ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የለውጥ ሥራዎች በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በስፋት ሊተገበሩ ይገባል” የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ ተሳታፊዎች

25

አዲስ አበባ: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ የሚሳተፉ የፓርቲው አባላት እና ተሳታፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የለውጥ ሥራዎችን እየጎበኙ ነው።

የጉብኝቱ አካል ከኾኑ ተቋማት መካከል የአዲስ አበባ መሬት እና አሥተዳደር ቢሮ የለወጥ ተግባራት፤ የአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እና የለሚ እንጀራ ፋብሪካ ማዕከል ይገኙበታል።

ጉብኝዎች በተመለከቱት የለወጥ ሥራ መደነቃቸውን ተናግረዋል። ይህ ተግባር በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች በስፋት ሊተገበር ይገባል ነው ያሉት።

ዘጋቢ፦ በለጠ ታረቀኝ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሕዝቡ ሰላሙን በማስፈን በሙሉ አቅሙ ወደ ልማቱ እንዲገባ ተጠየቀ።
Next articleየዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ማኔጂንግ ዳይሬክተር በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ሊያደርጉ ነው።