አቶ ብርሃኑ አዴሎ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ።

39

ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሂደ ነው። ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው አቶ ብርሃኑ አዴሎ ለኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር አድርጎ ሾሟል።

ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ለሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነር በመኾን የተሾሙት አቶ ብርሃኑ በጉባዔው ፊት ቀርበው ቃለ መሐላ ፈጽመዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊው መረጃ ተጠናቅቋል።
Next articleሕዝቡ ሰላሙን በማስፈን በሙሉ አቅሙ ወደ ልማቱ እንዲገባ ተጠየቀ።