ሰሜን ጎጃም ዞን የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና ጥበቃ ሥራን በይልማና ዴንሳ ወረዳ አስጀመረ።

70

ባሕር ዳር: ጥር 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሰሜን ጎጃም ዞን የ2017 የበጋ የተፈጥሮ ሀብት ልማት እና ጥበቃ ሥራውን በይልማና ዴንሳ ወረዳ አስጀምሯል።

በወረዳው ሞሰቦ ቀበሌ በተጀመረው የልማት ንቅናቄ የቀበሌው ሕዝብን ጨምሮ የክልል፣ የሰሜን ጎጃም ዞን እና የይልማና ዴንሳ ወረዳ መሪዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየተፈጥሮ ሀብትን እንደ ልጅ መንከባከብ ይገባል።
Next articleበእስቴ ወረዳ ሕዝባዊ የሰላም ውይይት ተካሄደ።