በራያ ቆቦ ሕዝባዊ የሰላም ውይይት ተካሄደ።

38

ባሕር ዳር: ጥር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የራያ ቆቦ ወረዳ እና የቆቦ ከተማ ነዋሪዎች የተሳተፉበት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት ተካሂዷል።

የሰላም ውይይቱን የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች፣ የራያ ቆቦ ወረዳ እና የቆቦ ከተማ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች መርተውታል።

በውይይቱ የመንግሥት የሰላምና ልማት አቅጣጫዎች ተነስተዋል። ከራያ ቆቦ ኮሙዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው የአካባቢው ሰላም በዘላቂነት በሚረጋገጥበት ሁኔታ ውይይት ተደርጓል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጦርነትን፣ ስደትን እና ችግርን የሚያባብሱ አጀንዳዎች በየትኛውም ሁኔታ ተቀባይነት የላቸውም።
Next articleፕሬዝደንት ታየ አፅቀ ሥላሴ ከእስያ የመሠረተ ልማት ኢንቨስትመንት ባንክ ፕሬዝደንት ጋር ተወያዩ።