በባሕር ዳር ከተማ የሕዝብ ውይይት እየተደረገ ነው።

56

ባሕር ዳር: ጥር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ”ለዘላቂ ሰላም ግንባታ የኅብረተሰቡ ሚና” በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ የሕዝብ ውይይት እያደረገ ነው።

በውይይቱ የከተማዋ ነዋሪዎች አሁን ያለው ሰላም በዘላቂነት ስለሚሰፍንበት እና ስለ ልማት እየመከሩ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ወደ ኢኮኖሚ ስኬት ምሰሶነት ተሸጋግረዋል” ብሩክ ታዬ (ዶ.ር)
Next articleየአገው ፈረሰኞች በዓል በድምቀት እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች ተሠርተዋል።