ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢቲ ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀው ሥራ አስጀመሩ።

42

ባሕርዳር: ጥር 16/2017 ዓ.ም( አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢቲ ማዕድን ልማት አክሲዮን ማኅበር የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ” በዛሬው ዕለት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዳውሮ ዞን የተገነባውን የኢቲ ማዕድን ልማት አ.ማ የድንጋይ ከሰል ማጠቢያ ፋብሪካን መርቀን ሥራ አስጀምረናል። ፋብሪካው በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለውን የድንጋይ ከሰል ምርት ከማሻሻል ባሻገር ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች የሥራ እድል የፈጠረ ነው” ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የጸጥታ ኀይሉ በጽኑ መሠረት ላይ የቆመ የሕዝባችን ባለአደራ ነው” አቶ ደሳለኝ ጣሰው
Next articleየገጠር መሬት አሥተዳደር እና አጠቃቀም ረቂቅ አዋጁ ከዚህ በፊት የነበሩ የሥራ ማነቆዎችን የሚፈታ መኾኑ ተገለጸ።