ምክር ቤቱ የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ ።

83

ባሕር ዳር፡ ጥር 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባው የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል።

በዚህም፡-

ወ/ሮ ስመኝ ውቤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕምባ ጠባቂ ተቋም ዋና ዕምባ ጠባቂ

የኔነህ ስመኝ (ዶ.ር) የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕምባ ጠባቂ ተቋም ምክትል ዋና ዕምባ ጠባቂ

አቶ ዓባይነህ አዴቶ የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕምባ ጠባቂ ተቋም የዘርፍ ዕምባ ጠባቂ ሆነው ተሹመዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየተፈጥሮ ሃብት ልማት ሥራ በእንስሳት ሃብት ልማት የተሻለ ውጤት እንዲገኝ እያደረገ መኾኑን አርሶ አደሮች ተናገሩ።
Next articleበአማራ ክልል ከግማሽ ሚሊዮን በላይ የሚኾኑ ወገኖችን ተደራሽ የሚያደርግ የወባ በሽታ ምርመራ እና ሕክምና ዘመቻ ተጀመረ።