ቃና ዘገሊላ በጎንደር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

42

ባሕር ዳር: ጥር 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የቃና ዘገሊላ በዓል በጎንደር ከተማ በርካታ ቁጥር ያላቸው የሃይማኖት ተከታዮችን ጨምሮ የሀገር ውስጥ እና ውጭ ሀገራት ጎብኝዎች በተገኙበት በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇

Previous article“የፋይናንስ ወንጀሎች ድርጊት ውስጥ የተሳተፉ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እየተሠራ ነው” የፋይናንስ ደኅንነት አገልግሎት
Next articleበኢንቨስትመንት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሃብቶች የሚያጋጥማቸውን ችግር ለመፍታት እንደሚሠራ የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ገለጸ።