የጥምቀት በዓል በመላ ሀገሪቱ በድምቀት እየተከበረ ነው።

41

በከተራ በዓል ወደ ጥምቀተ ባህር ትናንት ወርደው የነበሩ ታቦታት በሊቃውንት ዝማሬ፣ በሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪዎች መዝሙርና በእምነቱ ተከታዮች እልልታና ሆታ ወደ መንበረ ክብራቸው እየተመለሱ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የጥምቀት በዓልን ስናከብር ፍቅርን፣ ለሀገር ሰላም እና አንድነት መትጋትን በተግባር በማሳየት መኾን አለበት” ብፁዕ አቡነ በርቶሎሚዎስ
Next article“ሁላችንም ለሀገር ሰላም እና ዕድገት የሚጠበቅብንን ልንወጣ ይገባል” ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ