የጥምቀት በዓል በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው።

18

ባሕርዳር፡ ጥር 11/2017 ዓ.ም { አሚኮ} የጥምቀት በዓል በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው። በበዓሉ ሊቃውንት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን፣ ምዕመናን እና የውጭ ሀገር ጎብኝዎች ተገኝተዋል።

ላሊበላ የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው ከተሞች መካከል አንደኛዋ ናት። በበዓሉ በርካታ የውጭ ሀገር ጎብኝዎች የሚገኙበት እና የቱሪዝም እንቅስቃሴ የሚጎላበት ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየጥምቀት በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
Next article“የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ረጅም ዓመት ያገለገሉ አባቶች የታሰቡበት መኾኑ ለየት ያደርገዋል” መልዓከ ገነት ደጀን ተስፋዬ