የጥምቀት በዓል በደብረ ታቦር ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

23

ደብረ ታቦር፡ ጥር 11/2017 ዓ.ም { አሚኮ} የጥምቀት በዓል በደብረ ታቦር ከተማ አጅባር ሜዳ በድምቀት እየተከበረ ነው።

በበዓሉ የደቡብ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብፁዕ አቡነ ሚካኤል፣ ሊቃውንት፣ የሰንበት ትምህርት ቤት መዘምራን እና ምዕምናን ተገኝተዋል።

ደብረ ታቦር አጅባር ሜዳ በጥምቀት የሚደምቅ እና የጎብኝዎችን ቀልብ የሚስብ ሥፍራ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ትህትና እና ይቅር ባይነት ኢየሱስ ክርስቶስ የሰበካቸው የሰው ልጅ መሠረቶች ናቸው” መጋቢ ምስጢር ዘረዳዊት አለባቸው
Next articleየጥምቀት በዓል በቅዱስ ላሊበላ በድምቀት እየተከበረ ነው።