የጥምቀት በዓል በሁመራ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።

9

ሁመራ፡ ጥር 11/2017 ዓ.ም { አሚኮ} የጥምቀት በዓል በሁመራ ከተማ ተከዜ ወንዝ ዳርቻ በድምቀት እየተከበረ ነው።

የጥምቀት በዓል በድምቀት ከሚከበርባቸው አካባቢዎች መካከል በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ሁመራ ከተማ በተከዜ ወንዝ ዳርቻ አንደኛዋ ናት።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሐረሪ ክልል የጥምቀት በዓል በደመቀ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ይገኛል፡፡
Next article“ትህትና እና ይቅር ባይነት ኢየሱስ ክርስቶስ የሰበካቸው የሰው ልጅ መሠረቶች ናቸው” መጋቢ ምስጢር ዘረዳዊት አለባቸው