በደብረ ታቦር ከተማ ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

31

ባሕርዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረታቦር ከተማ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው በልዩ ድምቀት ወደ አጅባር ሜዳ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

በደብረታቦር ከተማ ጥምቀት በልዩ ድምቀት ይከበራል። የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው። ታቦታቱ በሊቃውንት፣ በሰንበት ትምህርት ቤቶች መዘምራን እና በምዕምናን ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ መኾናቸውን ከደብረ ታቦር ከተማ ኮምዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሁመራ ከተማ ታቦታቱ ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ተከዜ ወንዝ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።
Next articleጥላቻን በፍቅር፣ ግጭትን በይቅርታ ለመለወጥ የጥምቀት በዓልን አብነት ማድረግ ይገባል” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው