በሁመራ ከተማ ታቦታቱ ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ተከዜ ወንዝ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

29

ሁመራ: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን በሁመራ ከተማ የከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ነው። ታቦታቱ በአጀብና በሆታ ከመንበራቸው ወጥተው ሥርዓተ ጥምቀት ወደሚካሄድበት ተከዜ ወንዝ እየወረዱ ነው።

ወጣቶች፣ ዘማርያን፣ ካህናትና እና የእምነቱ ተከታዮች ታቦታቱን ከየአድባራቱ አጅበው በዝማሬና በእልልታ አየሸኙ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በኅብረትና በአንድነት የምናክብረው የከተራና የጥምቀት በዓል፣ ትህትናን አስቀድመን፣ ደግነትን ተላብሰን ለሰላምና ለፍቅር የምንዘምርበት በዓል ነው” አቶ ይርጋ ሲሳይ
Next articleበደብረ ታቦር ከተማ ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።