በጅማ ከተማ የከተራ በዓል እየተከበረ ነው

17

ባሕርዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በጅማ ከተማ የከተራ በዓል በደማቅ ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ነው፡፡

በአከባበሩ ላይ የጅማ፣ የየም እና የሰሜን ጎንደር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ እስጢፋኖስን ጨምሮ ካኅናት እና ምዕምና ተገኝተዋል፡፡

ታቦታት ከየአድባራቱ ከመንበራቸው ወጥተው ወደ ጥምቀተ ባሕሩ እያመሩ መኾናቸውን ኤፍ ኤም ሲ ዘግቧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየከተራ በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡
Next articleበሰቆጣ ከተማ የከተራ በዓል ታቦታቱ ወደ ጥምቀተ ባሕሩ እየወረዱ ነው።