የከተራ በዓል በአዲስ አበባ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡

28

አዲስ አበባ: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ የከተራ በዓል እየተከበረ ይገኛል፡፡ አማኞች ታቦታቱን አጅበው በዝማሬ እና በእልልታ ወደ ጥምቀተ ባሕሩ እያመሩ ይገኛሉ።

ከተለያዩ አድባራት የወጡት ታቦታት በደመቀ ያሬዳዊ ዝማሬ፣ በባሕላዊ ጭፈራ እና በሆታ ታጅበው ጥምቀተ ባህሩ ወደሚገኝበት ማደሪያቸው ጃንሜዳ እየወረዱ ነው።

ዘጋቢ፡- ቤተልሄም ሰለሞን

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየከተራ በአል በዓዳማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።
Next articleበጅማ ከተማ የከተራ በዓል እየተከበረ ነው