በፍኖተ ሰላም ከተማ ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

22

ፍኖተ ሰላም: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በፍኖተ ሰላም ከተማ ታቦታት ታጅበው ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

በከተማዋ ከተለያዩ አድባራት እና ገዳማት የወጡ ታቦታት በካህናት ዝማሬ፣ ሽብሸባ እና በምዕመናን እልልታ ታጅበው ነው ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ የሚገኙት።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበእንጅባራ ከተማ የሁሉም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።
Next articleየከተራ በአል በዓዳማ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው።