በእንጅባራ ከተማ የሁሉም አጥቢያ ቤተ ክርስቲያናት ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

77

እንጅባራ: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የእምነቱ ተከታዮችም ከህጻናት አስከ አዋቂዎች በባሕላዊ አልባሳት ደምቀው፣ ታቦታትን በዝማሬና በእልልታ አጅበው ወደ ማደሪያቸው በመሸኘት ላይ ናቸው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየከተራ በዓል በወልድያ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next articleበፍኖተ ሰላም ከተማ ታቦታት ወደ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።