በደብረ ማርቆስ ታቦታት ወደ ባሕረ ጥምቀት እየወረዱ ነው።

30

ባሕር ዳር: ጥር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ የጥምቀት ዋዜማ የከተራ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው። ታቦታቱም ከመንበረ ክብራቸው ወጥተው ወደ ባሕረ ጥምቀት እየወረዱ ነው።

ሊቃውንት፣ መዘምራን እና ምዕምናን ታቦታቱን በሃይማኖታዊ ሥርዓት አጅበው ወደ ጥምቀተ ባሕር እየተጓዙ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበባሕር ዳር ከተማ የከተራ ሥነ ሥርዓት በዲፖ ጣና ዳር የባሕረ ጥምቀት እየተከናወነ ነው።
Next articleበደሴ ከተማ ታቦታት ወደ ባሕረ ጥምቀት እየወረዱ ነው።