በጎንደር ከተማ ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው በልዩ ድምቀት ወደ ቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ነው።

22

በጎንደር ከተማ ጥምቀት በልዩ ድምቀት ይከበራል። በተለይም በዚህ ዓመት ጥምቀት በጎንደር ልዩ መልክ ይዞ ይከበራል። አሁን የከተራ ሥነ ሥርዓቱ በቀሳውስቱ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓት እና በምዕመኑ አጀብ እየተካሄደ ነው። ታቦታት ከመንበራቸው ወጥተው በልዩ ድምቀት ወደ ቅዱስ ፋሲለደስ ጥምቀተ ባሕር እየወረዱ ይገኛሉ።

አሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ልዩ በኾነ ድምቀት የሚከበረውን የጎንደር ጥምቀት ሁነቶች ወደ ተከታታዮቹ ለማድረስ ተዘጋጅቷል። ቤተሰብ ኾነው ይጠብቁን።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበባሕር ዳር ከተማ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ የሚያድሩ ታቦታት በድምቀት ወደ ባሕረ ጥምቀቱ እየወረዱ ነው።
Next articleበባሕር ዳር ከተማ የከተራ ሥነ ሥርዓት በዲፖ ጣና ዳር የባሕረ ጥምቀት እየተከናወነ ነው።