
ባሕር ዳር: ጥር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለኢየሱስ ክርስቶስ የጥምቀት በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በመልዕክታቸውም ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በዓሉ የሰላም፣ የምህረት፣ የፍቅርና የበረከት በዓል ይሁንልን ነው ያሉት።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!