ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎበኙ።

107

ባሕር ዳር: ጥር 07/2017 ዓ.ም(አሚኮ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የጎንደር አብያተ መንግሥታትን እድሳት የኮሪደር ልማትን ጎብኝተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “በጎንደር ከተማ እየተካሄዱ ያሉት የፋሲለደስ እድሳት እና የኮሪደር ልማት ሥራዎች እድገት እጅግ አበረታች ነው። በሥራው ለተሳተፉ ሁሉ በተለይም በክብር ለተሞሉት እንግዳ ተቀባይ የጎንደር ነዋሪዎች በሙሉ ከልብ የመነጨ ምስጋናዬን ለመግለጽ እወዳለሁ” ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“መንግሥት ነዳጅ ከዓለም ዋጋ እና ከጎረቤት ሀገራትም ዋጋ በታች በከፍተኛ ድጎማ እያቀረበ ነው” የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ
Next articleኢትዮጵያ በአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር የምግብ ሥርዓት ለመዘርጋት እየሠራች መኾኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ።