ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ዩጋንዳ ገቡ።

27

ባሕር ዳር: ጥር 02/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝደንቱ ዩጋንዳ የገቡት “በአፍሪካ አስተማማኝ የግብርናና የምግብ ሥርዓት መገንባት” በሚል መሪ ሃሳብ በድህረ ማላቦ አጠቃላይ የአፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮገራም አፈጻጸም ላይ የሚመክር የአፍሪካ ኅብረት ልዩ ጉባኤ ለመካፈል ነው፡፡
ፕሬዝዳንት ታዬ በኢንተቤ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል፡፡
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየኮምቦልቻ የአስፋልት ማሳለጫ መንገድ በዚህ ዓመት መጠናቀቅ እንደሚገባው የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) አሳሰቡ።
Next articleለኢትዮጵያውያን እና መንግሥታቸው ያልተደረገ ድጋፍ እንደተደረገ አድርጎ ማውጣት ተገቢ እንዳልኾነ የኢትዮጵያ የስደተኞች እና ተማላሾች አገልግሎት አስታወቀ፡፡