ኢትዮጵያ በካሊፎርኒያ በደረሰው ሰደድ እሳት እና በተፈጠረው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሐዘን ገለጸች።

25

ባሕር ዳር: ጥር 2/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት ሎስ አንጀለስ የተከሰተው ሰደድ እሳት በሰው ሕይዎት እና በንብረት ላይ ባደረሰው ጉዳት የተሰማትን ጥልቅ ሐዘን ገልጻለች፡፡

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ በደረሰው ጉዳት ኢትዮጵያ ማዘኗን አስታውቋል፡፡

በዚህ አስቸጋሪ ወቅት የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕዝብ ከአሜሪካ መንግሥት እንዲሁም በሎስ አንጀለስ አካባቢ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጎን መኾናቸውን አረጋግጧል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሰሜን ወሎ ዞን ሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ቅድመ ጉባኤ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው፡፡
Next articleየኮምቦልቻ የአስፋልት ማሳለጫ መንገድ በዚህ ዓመት መጠናቀቅ እንደሚገባው የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳደር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) አሳሰቡ።