አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፍ።

19

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ የገና በዓልን አስመልክተው በትስስር ገጻቸው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

አፈ ጉባዔ ታገሰ በመልዕክታቸው”ለመላው የክርስትና ሃይማኖት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን እና ለመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን” ብለዋል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የልደት በዓል ሲከበር ፍቅርን፣ እርቅን እና ሰላምን በማስረጽ መኾን አለበት” ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
Next article“በጉምቱ ፖለቲከኛ ህልፈት ጥልቅ ሃዘን ተሰምቶኛል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ