ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጅግጅጋ የመኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካ ጎበኙ።

105

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጅግጅጋ ከተማ የሚገኘውን ለሀገር ውስጥ ገበያ የጄቱር መኪናዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ምልከታ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገልጿል።

በቀን አስር መኪናዎች መገጣጠም የሚችለው ፋብሪካ በ22 ሺህ ስኩዌር ሜትር ስፋት ላይ ያረፈ መሆኑን ከጽሕፈት ቤቱ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleወቅታዊ መረጃ !
Next article“ኢትዮጵያ አንገቷን ቀና እንድታደርግ እና ወደ ገናናነቷ እንድትመለስ አስተማማኝ የገቢ አቅም ሊኖር ይገባል” ወይዘሮ ዓይናለም ንጉሴ