“ከሁለት አመታት በፊት ወደ ጎዴ መጥቼ ነበር።ከዚያ ወዲህ እየተካሄደ ያለው ለውጥ አበረታች ነው።

32

በጽኑ ሃሳብ ማተኮር ያለብን በልማት ላይ ነው። ይኽ መንገድ ለእድሎች በር የሚከፍት፣ የሕይወት ደረጃን የሚያሻሻልና ማኅበረሰብን የሚያሻግር ጎዳና ነው።

በምዕራብ ጎዴ የመስኖ ፕሮጀክት በተለየይ ደስታ ተስምቶኛል። በአንድ ወቅት ገላጣ የነበረው በረሃማ መሬት በመስኖአሁን ታርሶ በተስፋ ሰጪ አቅም የሰሊጥ፣ ስንዴ፣ በቆሎ አዝርዕት ምርት እና በተለያዩ የፍራፍሬ ምርቶች የተሞላ ስፍራ ሆኗል።”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ፓርቲው ኢትዮጵያን አፍሪካዊት የብልጽግና ተምሳሌት ለማድረግ የገባውን ቃል ከስኬት ለማድረስ በርካታ ተግባራትን አከናውኗል” ከንቲባ አዳነች አቤቤ
Next articleከ117 ሺህ በላይ አባወራዎችን የማኅበረሰብ አቀፍ የጤና መድኅን ተጠቃሚ ለማድረግ እየሠራ መኾኑን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወሸ።