
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 2025 የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት የተለያዩ ሀገራት በርችቶች አድምቀው እየተቀበሉት ነው። የፈረንጆቹን 2025 አዲስ ዓመት ቀድመው ከተቀበሉት መካከል የእሲያ፣ የአውሮፓ፣ መካከለኛው ምሥራቅ፣ እና የአውስትራሊያ ሀገራት የገኙበታል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!