ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለፈረንጆቹ አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

22

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 22/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፈረንጆቹን አዲስ ዓመት ለሚያከብሩ ሁሉ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

“በዓለም ዙሪያ የሚኖሩ እና 2025 አዲስ ዓመትን ለሚያከብሩ የኢትዮጵያ ቤተሰቦች ዓመቱ የደስታና የሰላም እንዲሆን እመኛለሁ” በማለት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልዕክት አስተላልፈዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleአሚኮ በይዘት ቀረጻ ሥርፀት የራሱን መለያ መፍጠር የቻለ የሚዲያ ተቋም መኾኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ።
Next article25 በመቶ የመተንፈሻ ህመም የሚመጣው እጅን በአግባቡ ባለመታጠብ ነው።