
ባሕር ዳር: ታኅሳስ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና ተርሚናልን ጎብኝቷል።
ልዑኩ በወደቡ ያለውን አጠቃላይ የገቢ እና ወጪ ምርት ሂደት ተመልክቷል።
የልዑካን ቡድኑ አባላት በጉብኝቱ ወቅት ከወደቡ የሥራ ኀላፊዎች ጋር የ2017/18 የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን አስመልክቶ ውይይት ማድረጋቸውን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመለክታል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!