የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በኢትዮጵያ ሊደረግ ለታሰበው የሽግግር ፍትሕ ግንዛቤ ለመፍጠር እየሠራ ነው።

42

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በተለያዩ አካባቢዎች የሚታየውን የሰላም እጦት ለመፍታት ያለመ “የሽግግር ፍትሕ አሥተዳደሮች” ለባለድርሻ አካላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ጀምሯል።

ዓለም አቀፍ የሽግግር ፍትሕ ዓላማዎችን እና መርኾችን በመገንዘብ በኢትዮጵያ ሊደረግ ለታሰበው የሽግግር ፍትሕ ግንዛቤ መፍጠር ነው።

በሥልጠናው የዞን እና የክልል የፍትሕ ባለሙያዎች እና የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ብዝኀ የማዕድን ሀብት ፍለጋ እና የማምረት ሂደት ትኩረት እየተሰጠው ነው” ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝ
Next article“ብሔራዊ ቤተ-መንግስሥቱ የታሪካችን መድብል፣ የተጋድሏችን እና የድሎቻችን ድርሳን ነዉ” ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ