ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በጎርጎሬስያውያን የዘመን ቀመር የልደት በዓልን ለሚያከብሩ ወገኖች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡

25

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በጎርጎሬስያውያን የዘመን ቀመር የልደት በዓልን ለሚያከብሩ ወገኖች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ፕሬዚዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት መልካም የልደት እና የአዲስ ዓመት በዓል እንዲኾንላቸው ተመኝተዋል፡፡ በዓሉ ሰላምን፣ ደስታን እና በረከትን ንዲያመጣላቸውም ተመኝተዋል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ወረዳ የተመረቁ የሚሊሻ አባላት ሕዝብን ሊያገለግሉ እንደሚገባ ተገለጸ።
Next articleፀጋዎችን አሟጦ በመጠቀም የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ።