ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጎርጎሮሳዊያኑ የዘመን ቀመር የልደት በዓልን ለሚያከብሩ ወገኖች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

20

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 16/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በጎርጎሮሳዊያኑ የዘመን ቀመር የልደት በዓል ለሚያከብሩ ወገኖች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው በዓለም ዙሩያ በዓሉን ለምታከብሩ፣ የኢትዮጵያ ወዳጆች፣ የዲያስፖራ ማኅበረሰብ እና ዓለም አቀፍ ቤተሰቦች መልካም የልደት በዓል እመኝላችኋለሁ ብለዋቸዋል፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኤክስ ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የበዓሉ ወቅት የደስታ፣ የሰላም እና የአንድነት እንዲኾንም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleቴክኖሎጅን ለፍርድ ቤት ሥራ መጠቀም መጀመሩን የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ።
Next articleከፍትሕ ተቋማት ጋር ተቀናጅቶ በመሥራት የጸረ ሙስና ትግሉን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ።