በስማዳ ወረዳ እና በወገዳ ከተማ የሕግ ማስከበር ሥራዎችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ።

21

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በስማዳ ወረዳ እና በወገዳ ከተማ ሰላምን ለማስፈን በመንግሥት እየተሠሩ ያሉ የሕግ ማስከበር ሥራዎችን የሚደግፍ ታላቅ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።

በሰልፉ ላይ ሁሉም ለሰላም ዘብ እንዲቆም መልእክቶች ተላልፈዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበምዕራብ ጎንደር ዞን ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሠልፍ እየተካሄደ ነው።
Next article“ካሳለፍነው የግጭት ወቅት የሰላም ዋጋው ትልቅ መኾኑን ተገንዝበናል” የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች