በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ከተማ አሥተዳደርና እብናት ወረዳ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

122

በሰልፉ የተስተጋቡ መፎክሮችም:–

👉መንግሥት ሕግን በማስከበር የንጹሃን ግድያ መቆም አለበት
👉መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያደርገውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን
👉መንግሥት ሰላምን ለማስፈን የሚዎስዳቸውን ርምጃዎች እንደግፋለን
👉ክልላችን የሰላምና የልማት ማዕከል ለማድረግ ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን
👉ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይሆን ሰላምና ልማት ነው
👉ሰላም የጋራ ሃብት ነው በጋራ ይለማል በጋራ ይጠበቃል
👉የደጋ ዳሞት ንጹሃንን በመግደል የሚገኝ ፖለቲካ ትርፍ የለም የሚሉ ድምጾች ተስተጋብተዋል።

Previous articleየጎንደር ነዋሪዎች ለሰላም ልዩ ትኩረት እንዲሰጡ የከተማዋ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጠየቁ።
Next articleልጆቻቸው ያለችግር እንዲማሩ መንግሥት ሕግ ማስከበሩን አጠናክሮ እንዲቀጥል የዱር ቤቴ ከተማ ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ።