በነፋስ መውጫ ከተማ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

20

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 9/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን ነፋስ መውጫ ከተማ ሰላምን የሚደግፍ እና ጽንፈኝነትን የሚያወግዝ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ መካሄድ ጀመረ።

ሰልፈኞቹ በክልሉ የሚደረገውን የሰላም ማስከበር እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ እና ጽንፈኛው ቡድን የሚያደርሰውን ግፍ እና በደል እንደሚቃወሙ ገልጸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ዛሬ የተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ሕዝብ ሰላምን የፈለገበት፣ ጦርነትን ያወገዘበት ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
Next articleለክልሉ የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይኾን ሰላም እንደኾነ የደብረ ብርሃን ከተማ ነዋሪዎች ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ።