“ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሠላም” በሚል መሪ መልእከት በሰሜን ወሎ ዞን በሀራ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

74

በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፉ የተላለፉ መልእክቶች:–

👉ንፁሃንን የጨፈጨፉ ፅንፈኛ ኀይሎች ለሕግ ይቅረቡልን!

👉 ክልላችንን የሰላምና የልማት ማዕከል ለማድረግ ሁላችንም ለሰላም ዘብ እንቆማለን!

👉 መንግሥት ሕግ በማስከበር የንፁሃን ሰዎችን ገዳዮች ለሕግ ያቅርብልን!

👉 መንግሥት ለሰላም መስፈን የሚወስዳቸውን እርምጃዎች እንደግፋለን!

👉 መከላከያ ሠራዊትና የጸጥታ ኀይሎች ለከፈሉት ክብር እንሰጣለን!

👉መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያደርገውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን!

👉 ንፁኀንን በግፍ እየገደሉ በአስከሬናቸው መነገድ አረመኔያዊነት ነው!

Previous articleመንግሥት የሚወስዳቸውን የሕግ ማስከበር ሥራዎች እንደሚደግፉ የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች በሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ገለጹ።
Next articleበባቲ ከተማ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።