በእንጅባራ ከተማ መንግሥት እየወሰደ ያለው ሕግ የማስከበር ርምጃ የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

80

እንጅባራ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በድጋፍ ሰልፉ የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የመንግሥት ሰራተኞች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አዛውንቶች፣ ተማሪዎች እና ሌሎችም የማኅበረሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።

ሰልፈኞቹ ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይኾን ሰላም እና ልማት ነው፣ የመንግሥት ሕግ የማስከበር ርምጃን እንደግፋለን፣ መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን የሚሉ እና ሌሎችንም መልዕክቶች እያስተጋቡ ነው።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበደሴ ከተማ “ጦርነት ይብቃ፣ ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
Next articleበክልሉ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር እንዲቆም እና ሰላም እንዲሰፍን የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች በሰላማዊ ሰልፍ ጠየቁ።