በደብረ ማርቆስ ከተማ ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።

83

ደብረ ማርቆስ: ታኅሣሥ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሕዝባዊ የሰልፍ ሥነ ሥርዓቱ ላይ በዋናነት

👉ሰላም የጋራ ሀብት ነው

👉መንግሥት ለሰላም መስፈን የሚወስዳቸውን ሕጋዊ እርምጃዎች እንደግፋለን

👉ጦርነት ይብቃ ሰላሞ እንፈልጋለን

👉መካላከያ ሠራዊታችን የፈዴራል የፀጥታ ኀይሎችና የክልላችን የፀጥታ ኀይሎች እየከፈሉት ላለው መስዋእትነት ክብር እንሰጣለን

👉የመንግሥትን የሰላም ጥረት እንደግፋለን

የሚሉ መልዕክቶች በሕዝባዊ ሰልፉ ተስተጋብተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ለሰላም ዘብ እንቁም” የሚል መልእክት የያዘው የባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ ሰልፍ ተጀምሯል።
Next articleበደሴ ከተማ “ጦርነት ይብቃ፣ ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።