መንግሥት እየሠራ ያለውን ሰላም የማስከበር ተግባር የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍ በኮምቦልቻ ከተማ እና አካባቢው እየተካሄደ ነው።

55

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኮምቦልቻ ከተማ እና አካባቢው ነዋሪዎች “ጦርነት ይብቃ ሰላም ይስፈን” በሚል መሪ መልዕክት ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

ሰላማዊ ሰልፈኞቹ ከያዟቸው መልዕክቶች መካከል፦

👉መንግሥት ሰላም ለማስከበር የሚሠራውን ሥራ እንደግፋለን

👉ሀገራችን የሚያስፈልጋት ጦርነት ሳይኾን ሰላም ነው

👉መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን

👉ለክልላችን ሰላም ዘብ እንቆማለን

👉 የንጹሀን ግድያ ይቁም የሚሉ ይገኙበታል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleመንግሥት እየሠራ ያለውን ሰላም የማስከበር ተግባር የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ በአዴት ከተማ እየተካሄደ ነው።
Next article“ለሰላም ዘብ እንቁም” የሚል መልእክት የያዘው የባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ ሰልፍ ተጀምሯል።