የኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ የጋራ የሚኒስትሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው።

34

አዲሰ አበባ: ታኅሣሥ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጉባኤው ለመጀመሪያ ጊዜ እየተካሄደ ሲኾን የሁለቱን ሀገራት የልማት ትብብር የሚያሳድግ ነው።

የኢትዮጵያ እና የታንዛኒያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚቴ እና በሁለቱም በኩል በርካታ የሀገራቱ ሚኒስትሮች ተገኝተዋል። ይህ ለሀገራቱ ልዩ ታሪካዊ አጋጣሚ ነው ተብሏል።

የጋራ የሚኒስትሮች ጉባኤ የሚመሩት የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ሲኾኑ በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ የመግባቢያ ሰነድ ይፈራረማሉ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleኢጋድ ድንበር ተሻጋሪ ስጋቶችን መከላከል ታሳቢ ያደረገ ሕገ-ደንብ ሊያጸድቅ ነው።
Next articleበገንዳ ውኃ ከተማ መንግሥት የሕዝብን ሰላም ለማስጠበቅ የሚያደርገውን ጥረት የሚደግፍ ሰላማዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።