በፍኖተ ሰላም ከተማ ከወጣቶች ጋር በሰላም እና በልማት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ።

55

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎጃም ዞን ፍኖተ ሰላም ከተማ “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም “በሚል መሪ ሀሳብ ከከተማዋ ወጣቶች ጋር በሰላም እና በልማት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄዷል።

በመድረኩ በመከላከያ ሚኒስቴር የሰላም ማስከበር ማዕከል ኀላፊ ሜጀር ጀኔራል አዳምነህ መንግሥቴ፣ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኀላፊ መኳንት አደመ፣ የአማራ ክልል ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት አማካሪ ይትባረክ አወቀ፣ የምዕራብ ጎጃም ዞን ዋና አሥተዳዳሪ እድሜዓለም አንተነህ፣ የፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ ማማሩ ሽመልስ እና ሌሎች የዞን እና የከተማ አሥተዳደሩ መሪዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleሕዝቡ የሰጣቸውን አደራ ለመወጣት እየሠሩ እንደሚገኙ በኦሮሚያ ክልል በአጀንዳ ማሠባሠብ ሥራ ላይ እየተሳተፉ ያሉ የኅብረተሰብ ተዎካዮች ገለጹ።
Next articleዳሽን ቢራ ፋብሪካ አክሲዮን ማኅበር በደብረ ብርሃን ከተማ ለሚገኙ ተፈናቃዮች የዕለት ደራሽ ድጋፍ አደረገ።