ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ መሰብሰብ መርሐ ግብሩን ጀመረ።

46

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የመድረኩ ተሳታፊዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተጀምሯል።

የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መሥፍን አርአያ፣ ሌሎች የኮሚሽኑ ኮሚሽነሮች፣ አባገዳዎች፣ ሀድ ስንቄዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የማኅበረሰብ ተወካዮች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት መርሐ ግብሩ ተጀምሯል።

ዘጋቢ:- ሽመልስ ዳኜ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleርእሰ መሥተዳደር አረጋ ከበደ ከእስራኤል ባለሃብቶች ጋር እየተወያዩ ነው።
Next articleለሰላም እና ለልማት በትጋት በመሥራት ኅብረተሰብን ማገልገል ይገባል” ሙሉቀን ሰጥዬ