ወታደራዊ ሥልጠና ያጠናቀቁ ሚሊሻዎች ዘላቂ ሰላም ለማስፈን መዘጋጀታቸውን ተናገሩ።

75

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳ አሥተዳደሮች የሰላም አስከባሪ ሚሊሻዎች ሥልጠና ተጠናክሮ ቀጥሏል።

በዞኑ መንዝ ጌራ ምድር ወረዳ፣ መሀል ሜዳ ከተማ አሥተዳደር፣ መንዝ ቀያ ገብርኤል ወረዳ እና ሸዋ ሮቢት ከተማ አሥተዳደር የሚገኙ ወታደራዊ ሥልጠና ያጠናቀቁ የሰላም አስከባሪ ሚሊሻዎች ለዘላቂ ሰላም መስፈን ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የተቀናጀ ግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርኮች ለሀገር ዕድገት የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲያሳኩ እየሠራን ነው” አሕመዲን ሙሐመድ (ዶ.ር)
Next articleዘላቂ ሰላምን ለማፅናት የሴቶች ተሳትፎ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ተጠየቀ።