በወልድያ ከተማ የመጀመሪያ ዙር ሁለተኛ አካፋይ መስመር የአስፋልት ማልበስ ሥራ ተጀመረ።

22

ባሕር ዳር: ኅዳር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ “አላ-ሙዲ” ወደ “መሀመድ ሁሴን ዓሊ አል-አሙዲ ስታድየም ወልድያ” የሚገነባው የአስፋልት መንገድ ሥራ አንደኛው መስመር የመጀመሪያ ዙር የአስፋልት ንጣፍ ሥራ ፕሮጀክት ተጠናቅቋል። ሁለተኛው መስመር የአስፋልት ንጣፍ ሥራ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ የከተማ አሥተዳደሩ መንግሥት ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያለው አመጋገብ ተመሳሳይ እንዲኾን ተወሰነ።
Next articleበደቡብ ጎንደር ዞን ላይ ጋይንት ወረዳ ሕግ የማስከበር ሥራዉ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡