የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልል ርእሰ መሥተዳድሮች አርባምንጭ ከተማ ገቡ።

93

ባሕር ዳር: ኅዳር 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የ11 ክልል ርእሰ መሥተዳድሮች እና የሁለቱ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባዎች በ19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል አከባበር ላይ ለመሳተፍ አርባ ምንጭ ከተማ ገብተዋል።

እንግዶቹ አርባምንጭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች እና የጋሞ አባቶች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article8ኛው ኦዳ አዋርድ ተካሄደ።
Next articleጻታዊ ጥቃን በመከላከል ሁሉም ኀላፊነቱን እንዲወጣ የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር ሴቶች፣ ህጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አሳሰበ።