ሥልጠና የወሰዱት የመንግሥት እና የግል ታጣቂዎች ከተማቸውን ለመጠበቅ ዝግጁ መኾናቸውን ገለጹ።

31

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ)

በመተማ ዮሃንስ ከተማ አሥተዳደር ተደራጀው ሥልጠና የወሰዱ የመንግሥት እና የግል ታጣቂዎች ከተማቸውን ለመጠበቅ ዝግጁ መኾናቸውን ገልጸዋል።

የተደራጀው ኀይል ከተማውን ከመከላከያ ሠራዊት ተረክቦ በራሱ ኀይል ሕግ ለማስከበር መዘጋጀቱ ተነግሯል።

ሥልጠና የወሰዱት የመንግሥት እና የግል ታጣቂዎች ከተማቸውን ለመጠበቅ ዝግጁ መኾናቸውን ከክልሉ ኮሙኒኬሽን የተገኘ መረጃ ያሳያል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleተመድ ለኢትዮጵያ እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ እንዲቀጥል ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጠየቀ።
Next articleዘላቂ ሰላም ለማምጣት በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የክልሉ ሰላም እና ደኅንነት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ደጀኔ ልመንህ ተናገሩ፡፡