የፌዴራል እና የክልል የሥራ ኀላፊዎች የጎንደር ኮሪደር ልማትን ጎበኙ።

58

ጎንደር: ኅዳር 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ19ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ክልላዊ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ የተገኙ የፌዴራል፣ የአማራ ክልል እና የሌሎች ክልል የሥራ ኀላፊዎች የጎንደር ከተማን የኮሪደር ልማት ጎብኝተዋል።

በጉብኝታቸውም የአጼ ፋሲል ቤተ መንግሥት እድሳትን እና የፒያሳ የኮሪደር ልማትን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።

ዘጋቢ፡- ያየህ ፈንቴ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየነገ ሕልማቸውን ለማሳካት ተግባር ተኮር የሙያ ሥልጠና እንዲሠጣቸው በደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ ተማሪዎች ጠየቁ፡፡
Next article“ጤናማ ሀገርን ለመገንባት ጤናማ ትውልድን መፍጠር የሁሉም ኀላፊነት ሊኾን ይገባል” ጤና ሚኒስቴር